← ወደ ዋናው ገጽ
ሰቆቃወ ድንግል
1 ደቂቃ

ብክዩ ኅዙናን ሐልየክሙ ስደታ


# ብክዩ ኅዙናን ሐልየክሙ ስደታ


ብክዩ ኅዙናን ሐልየክሙ ስደታ ፣

ወላህዉ ፍሡሓን ተዘኪረክሙ ብዙኃ ሠናይታ ፣

ማርያም ተዓይል ከመ ዖፍ ውስተ አድባረ ግብጽ ባሕታ፤

ተአወዩ በኃጢኦታ ሀገረ አቡሃ ኤፍራታ ፤

ወደመ ሕፃናት ይውኅዝ በኲሉ ፍኖታ ፡፡

የድንግል ማርያምን ስደቷን አስባችሁ የምታዝኑ ፤ የቅንነቷንም ብዛት አስባችሁ የምትደሰቱ ሁሉ ፈጽማችሁ አልቅሱ ፤ የአባቷ የያዕቆብ (የዳዊት) አገር የምትሆን ኤፍራታን አጥታ ብቻዋን እንደ ወፍ እየዞረች ትጮኻለችና የሕፃናት ደምም በመንገዷ ሁሉ ይፈስሳል።


---

*የተጻፈበት ቀን: ሰኞ 4 ኦገስት 2025 ከሰዓት 7:59:42*


ይህን ጽሑፍ ያጋሩ