← ወደ ዋናው ገጽ
ምስባክ
1 ደቂቃ

እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት


# እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት


እስመ ሰበረ ኆኃተ ብርት።

ወቀጥቀጠ መናስግተ ዘኃፂን፣

ወተወክፎሙ እምፍኖተ ጌጋዮሙ።

መዝ.ዳ ፻፮፥፲፮


የናሱን ደጆች ሰብሮአልና ፥

የብረቱንም መወርወሪያ ቀጥቅጦአልና።

ከበደላቸው ጎዳና ተቀበላቸው ፥

በኀጢያት ተሠቃይተዋልና።

እኛንም በደላችንን ኀጢያታችንን እንደ ምህረቱ ብዛት ይቅር ይበለን



---

*የተጻፈበት ቀን: 2025 ኦገስት 11, ሰኞ 11:15:04 ጥዋት*


ይህን ጽሑፍ ያጋሩ